Hizbawi Serawit Primary and medium School
Announcement በ2018 ዓ.ም ከመንግስት ትምህርት ቤት አዲስ ወደ ትምህርት ቤታችን ለመጡ ተማሪዎች

በ2018 ዓ.ም ከመንግስት ትምህርት ቤት አዲስ ወደ ትምህርት ቤታችን ለመጡ ተማሪዎች

29 Mar 2026

 

ሰላም ለናንተ ይሑን ውድ ወላጆችና ተማሪዎች!

የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኢስኩል ሲስተምየተማሪዎች ውጤት ሊገባ ሲሆን ወደ ትምህርት ቤታችን በዚህ የትምህርት ዘመን የገቡ ተማሪዎች ሲስተም ይ ስማቸው የሌለ በመሆኑ ቀደምሲል ይማሩበት ከነበረበት የመንግስት ትምህርት ቤት ፋይላቸውን ወደ “የካ ክፍለ ከተማ ሕዝባዊ ሠራዊት” ትምህርት ቤት በሲስተምማስላክ ስላለባቸው ወላጆች እስከ ማክሰኞ 22/07/2018 ዓ.ም ድረስ የተማሪዎችን መረጃ እንድታስልኩልን እናሳውቃለን፡፡ መልካምጊዜ ይሑንላችሁ!!

Copyright © All rights reserved.

Created with